top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
በኢራን ወታደራዊ እርምጃ ስለመውሰድ በአሜሪካ በኩል እየተነሳ ያለውን ሀሳብ ኢራን የምር አድርጋ ብትወስደው ይበጃታል ተባለ፡፡
የካቲት 19/2018 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች #ኢራን በኢራን ወታደራዊ እርምጃ ስለመውሰድ በአሜሪካ በኩል እየተነሳ ያለውን ሀሳብ ኢራን የምር አድርጋ ብትወስደው ይበጃታል ተባለ፡፡ ይህንን ያሉት የአሜሪካው ምክትል ፕሬዘዳንት ጄዲ ቫንስ ናቸው፡፡ ሁለቱ ሀገሮች በኢራን የኒውክሊየር ፕሮግራም ዙሪያ ለሶስተኛ ዙር ንግግር ጄኔቫ የገቡ ሲሆን ምክትል ፕሬዘዳንቱ ግን ኢራን አሁንም ለሰላማዊው መንገድ ዝግጁ አትመስልም እያሉ ነው፡፡ የኒውክሊየር ፕሮግራሟንም እንዳላቆመች መረጃ አለን ያሉት ምክትል ፕሬዘዳንቱ ያ ለአሜሪካ ትልቅ ችግር ነው ብለዋል፡፡ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ደግሞ የዛሬው የጀኔቫ ስብሰባ በኢራን የኒውክሊየር እና የባለስቲክ ሚሳየል ፕሮግራሟ ዙሪያ ድርድር የሚደረግበት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ በኢራን በኩል
Feb 26
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page