top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
በከባድ የሰዎች ዝውውር እና በ4 ቢሊዮን ብር ማሸሽ ወንጀል የተከሰሱት እነ ይትባረክ ዳዊት ላይ በቀረበው መቃወሚያ ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ፡፡
ሰኔ 23/2018 በከባድ የሰዎች ዝውውር እና በ4 ቢሊዮን ብር ማሸሽ ወንጀል የተከሰሱት እነ ይትባረክ ዳዊት ላይ በቀረበው መቃወሚያ ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ፡፡ በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር፣ በሰው መነገድ እና በገንዘብ ማሸሽ ( #Money_Laundering ) ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ዛሬ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 3ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል። ተከሳሾቹ ቁጥራቸው 11 ሲሆን ስድስቱ በቁጥጥር ስር ውለው የዋስትና መብታቸው ተነፍጎ ማረሚያ ቤት ሆነው ክሳቸውን እየተከታተሉ ነው። ቀሪዎቹ 5ቱ ግን በሌሉበት ክስ ተመስርቶባቸው ጉዳያቸው እየታየ ይገኛል። ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ ባቀረበው 16 ክሶች በዋናነት ከኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ እና ኤርትራ እስከ ሱዳንና ሊቢያ የሚደርስ ዓለም አቀፍ የወንጀል ቡድን በማደራጀት በበላይነት ሲመሩ
Jun 30
1 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page