top of page

ጳጉሜ 3 2017 - ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ትምህርት ቤቶች፤ ተማሪዎች ኤሌክትሮኒክስ ቁሰቀቁሶችን ይዘው ት/ቤት እንዳይሄዱ ተከለከለ

  • sheger1021fm
  • Sep 8
  • 1 min read

ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ትምህርት ቤቶች፤ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ፣ ታብሌትና ኤሌክትሮኒክስ ቁሰቀቁሶችን ይዘው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሄዱ ተከለከለ።


ይህን ያለው የትምህርት ሚኒስቴር ነው።


በ2018 ዓ.ም ትምህርት ቤቶች ከመስከረም 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ የመማር ማስተማር ሥራ ይጀምራሉ ሲልም የትምህርት ሚኒስቴር አስረድቷል።


የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ  የ2018 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ ሰኞ መስከረም 5/ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ይጀመራል ማለታቸውን ከመ/ቤቱ ማህበራዊ የትስስር ገፅ ላይ ተመልክተናል።


ዓርብ መስከረም 2/2018 ዓ.ም ትምህርት ቤቶች ክፍት ሆነው መምህራንና ተማሪዎች ውይይት የሚያደርጉበትና መስከረም 5/2018 ዓ.ም በይፋ ለሚጀመረው የትምህርት ስራ ቅድመ ዝግጅት የሚያደርጉበት ቀን መሆኑንም  ወ/ሮ አየለች አስረድተዋል፡፡


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
ህዳር 25 2018 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የሁለት ሚኒስትሮችን እና የአንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሹመትን አፀደቀ።

ሹመታቸው በምክር ቤቱ የፀደቀላቸው የሠላም ሚኒስትሩ አቶ መሃመድ እድሪስ፤ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ቢንያም ኤሮ ናቸው። አቶ መሃመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተሹመው  ስራ የጀመሩት ኀዳር 18 ቀን

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page