ጥቅምት 6፣2016 - በሀገር አቀፍ ደረጃ 15.4 ሚሊየን ሰዎች ድጋፍ ፈላጊዎች ናቸው ተባለ
- sheger1021fm
- Oct 17, 2023
- 1 min read
አሁን ላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ 15.4 ሚሊየን ሰዎች ድጋፍ ፈላጊዎች ናቸው ተባለ።
ከእነዚህ መካከል 7.3 ሚሊዮን አስቸኳይ ዕርዳታ ፈላጊዎች እንደሆኑ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ይፋ አድርጓል
ንጋቱ ረጋሣ ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments