top of page

ጥቅምት 6፣2016 - በሀገር አቀፍ ደረጃ 15.4 ሚሊየን ሰዎች ድጋፍ ፈላጊዎች ናቸው ተባለ

አሁን ላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ 15.4 ሚሊየን ሰዎች ድጋፍ ፈላጊዎች ናቸው ተባለ።

ከእነዚህ መካከል 7.3 ሚሊዮን አስቸኳይ ዕርዳታ ፈላጊዎች እንደሆኑ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ይፋ አድርጓል

ንጋቱ ረጋሣ ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page