ጥቅምት 23፣2017 - መላ የታጣለት፣ የኮንትሮባንድ ንግድ!sheger1021fmNov 2, 20241 min read ኢትዮጵያ በቅርቡ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ያስገኛል ከተባለው ውጤት መካከል አንዱ ህገ-ወጥ የገበያ ዝውውር እና #የኮንትሮባንድ ንግድን ሥርዓት ያስይዛል የሚል ነበር፡፡ የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከመደረጉ አስቀድሞ በድንበር አካባቢ ያለው የቁም ከብት፣ የኮንትሮባንድ ንግድ በህገ-ወጥ መንገድ #ድንበር የሚሻገረው የሀገር ማዕድንና ሌሎች ሀብቶች ዛሬም በህገ-ወጥ መንገድ ጉዟቸውን ቀጥለዋል፡፡ ለምን? ስንል የቢዝነስ አማካሪ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡ 0:00ንጋቱ ሙሉ
ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ ታህሳስ 11/2018 ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ መልስ ለመስጠት አልፈቀደም። ከመንግስት የሚቀርበውን ድጋፍ ለተፈናቃዮች የሚያከፋፍለውና ሌሎች ስራዎችን የሚሰራው በመንግስት የተቋቋመ ኮሚ
Comments