top of page

ጥር  5፣2017 - የእነ ክርስቲያን ታደለ፣ ዮሀንስ ቧያለው እና የሌሎች የፖለቲካ እስረኞች የህክምና ጉዳይ

  • sheger1021fm
  • Jan 13
  • 1 min read

በጥበቃ ሥር ያሉና በፍርድ የታሰሩ ሰዎች ከሐኪሞቻቸው ጋር ለመገናኘት መብት እንዳላቸው የሀገሪቱ ህገ መንግስት ደንግጓል፡፡


በሽብር የተከሰሱ እና ፖለቲከኛ የሆኑ እስረኞች ግን ይህ በህጉ መንግስቱ ላይ የተጠቀሰው ህክምና በአግባብ የማግኘት መብት እንደተነፈጋቸው ጠበቆቻቸው እና ቤተሰቦቻቸው ሲናገሩ ይሰማል፡፡


ህክምና ተከለከልን ያሉ በጥበቃ ስር ያሉ ሰዎች ጠበቃ ይህንኑ ነግረውናል።


የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ስለሚቀርበው ቅሬታ መልሱ ምንድነው?


ማንያዘዋል ጌታሁን

Recent Posts

See All
ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ 

ታህሳስ 11/2018   ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡   የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ መልስ ለመስጠት አልፈቀደም።   ከመንግስት የሚቀርበውን ድጋፍ ለተፈናቃዮች የሚያከፋፍለውና ሌሎች ስራዎችን የሚሰራው በመንግስት የተቋቋመ ኮሚ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page