ጥር 17 2017 - ‘’የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በዜጎች ላይ የሚፈፀሙት ግድያዎች ተባብሷል’’ ኢሰመኮ
- sheger1021fm
- Jan 25
- 1 min read
በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ግድያዎች እና አስገድዶ መሰወር ተባብሷል ሲል ኢሰመኮ በክትትሌ ደርሼበታለሁ ሲል ሪፖርት ደጋግሞ ያወጣል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ በኢሰመኮ የሚቀርብበትን ክስ በሚመለከት በሚያሰማው ምላሹ ጉዳዩን እየተከታተለው መሆኑን እና አልፎ አልፎም እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ሲናገር ይደመጣል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…
ያሬድ እንደሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 YouTube: https://tinyurl.com/ky57kspd
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
📌 Linkedin : https://tinyurl.com/yhycs5rs











Comments