ጥር 15 2017 - የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አዲስ የስራ ሃላፊ ተሾመለት
- sheger1021fm
- Jan 23
- 1 min read
የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በዛሬው መደበኛ ስብሰባው ወ/ሮ ስመኝ ውቤ፤ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ዋና እንባ ጠባቂ ሆነው እንዲያገለግሉ መርጧቸዋል፡፡
ወ/ሮ ስመኝ ውቤ በህዝብ ጥቆማ መሰረት እንደተሾሙ ዋና አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፈፎ ለምክር ቤት አባላት አስረድተዋል፡፡













Comments