top of page

ጥር 10 2017 - ኤምባሲዎች አይነኬ ናቸው ማለት ይቻላል ወይ?

  • sheger1021fm
  • Jan 18
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ለኮሪደር ልማት ግንባታ የበርካታ ነዋሪዎች ቤቶች ፈርሰዋል፡፡


በሌላ በኩል መንገዱን ለማስፋትም ሆነ ለማስዋብ በሚከወነው ስራ አንዳንድ ኤምባሲዎች በአካባቢያቸው ያለ ነዋሪ ሁሉ ተነስቶ የነሱ ይዞታ ወደ መንገዱ ወጣ ብሎ ይታያል፡፡


ለመሆኑ ለሀገር ልማት ያስፈልጋል በተባለ መንገድና ለሌላም የልማት ስራ ሰፋፊ ቦታ የያዙ ኤምባሲዎች ይዞታ ሊስተካከል የሚችልበት አሰራር የለም ወይ?


አይነኬ ናቸው ማለትስ ይቻላል ወይ?



የኔነህ ሲሳይ

Recent Posts

See All
ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ 

ታህሳስ 11/2018   ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡   የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ መልስ ለመስጠት አልፈቀደም።   ከመንግስት የሚቀርበውን ድጋፍ ለተፈናቃዮች የሚያከፋፍለውና ሌሎች ስራዎችን የሚሰራው በመንግስት የተቋቋመ ኮሚ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page