top of page

ግንቦት 6 2017 - የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር ጅቡቲ ያሉ ኮንቴነሮችን በራሱ ወጪ ወደ መሐል ሀገር ሊያመጣ መሆኑን ተሰማ

  • sheger1021fm
  • 4 hours ago
  • 1 min read

የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር ጅቡቲ ያሉ ኮንቴነሮችን በራሱ ወጪ ወደ መሐል ሀገር ሊያመጣ መሆኑን ተሰማ፡፡


ይህም የወጭ ምርቶች ጅቡቲ ታሽገው ሲላኩ ያስወጣ የነበረውን የውጭ ምንዛሪ ለማስቀረት ያለመ ነው ተብሏል፡፡


ለከፍተኛ ምርት ላኪዎችም አማራጮችን እየተመለከተ እንደሆነ ኢትዮ ጅቡቱ ምድር ባቡር ተናግሯል።


ምርቶችን በስፋት ወደ ውጭ ለሚልኩ አምራቾች ከመነሻው፤ መሀል ሀገርም ሆነ ሌላ አንስቶ እስከ መዳረሻው ባልተረበሸ የሎጂስቲክስ ስርአት ለመስራት እየተጋሁ ነው ሲል ምድር ባቡር አስረድቷል።


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….




ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…






Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page