top of page

የኢትዮጵያ በመጪው ጥር በአለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ለሚደረገው ምዘና እንዴት እየተዘጋጀች ይሆን?

  • sheger1021fm
  • 1 day ago
  • 1 min read

ጥር 19/2018


የኢትዮጵያ የአቪየሽን ዘርፍ በመጪው ጥር ወር በአለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ኦዲት ሊደረግ ነው፡፡


ጥሩ ውጤት ከተገኘ የኢትዮጵያን አየር መንገድ ተቀባይነት ከፍ የሚያደርግ ሲሆን በተቋሙ የኦዲት ግኝት በተለይ ከደህንነት ጋር የተያያዘ ችግር አለባችሁ የሚሉ ነጥቦችን ከተነሱ ደግሞ በረራን እስከ መከልከል የሚያደርስ መሆኑ ይነገራል፡፡


ከዚህ ቀደም በነበረው ምዘና ከአፍሪካ በ3ተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ኢትዮጵያ ለመጭው ምዘና እንዴት እየተዘጋጀች ይሆን?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…..


X : https://x.com/shegerfm?s=2

Website፡ https://www.shegerfm.com/

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page