የኢትዮጵያ በመጪው ጥር በአለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ለሚደረገው ምዘና እንዴት እየተዘጋጀች ይሆን?
- sheger1021fm
- 1 day ago
- 1 min read
ጥር 19/2018
የኢትዮጵያ የአቪየሽን ዘርፍ በመጪው ጥር ወር በአለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ድርጅት ኦዲት ሊደረግ ነው፡፡
ጥሩ ውጤት ከተገኘ የኢትዮጵያን አየር መንገድ ተቀባይነት ከፍ የሚያደርግ ሲሆን በተቋሙ የኦዲት ግኝት በተለይ ከደህንነት ጋር የተያያዘ ችግር አለባችሁ የሚሉ ነጥቦችን ከተነሱ ደግሞ በረራን እስከ መከልከል የሚያደርስ መሆኑ ይነገራል፡፡
ከዚህ ቀደም በነበረው ምዘና ከአፍሪካ በ3ተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ኢትዮጵያ ለመጭው ምዘና እንዴት እየተዘጋጀች ይሆን?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…..
YouTube : https://url-shortener.me/2DTR
Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1
Facebook፡ https://url-shortener.me/2DTY
WhatsApp :https://url-shortener.me/2DU0
X : https://x.com/shegerfm?s=2
Website፡ https://www.shegerfm.com/
LinkedIn :https://url-shortener.me/2DU8
Tiktok : https://url-shortener.me/2DUB
Instagram : https://url-shortener.me/2DUD












Comments