top of page

የፖለቲካ ስራ ለመስራት ህጋዊ ፈቃድ አውጥተው በስራ ላይ ያሉ ድርጅቶች በውስጠ ደንባቸው መሰረት ጠቅላላ ጉባኤ የማድረግ የውዴታ ግዴታ ተጥሎባቸዋል

  • Sep 30, 2022
  • 1 min read

የፖለቲካ ስራ ለመስራት ህጋዊ ፈቃድ አውጥተው በስራ ላይ ያሉ ድርጅቶች በውስጠ ደንባቸው መሰረት ጠቅላላ ጉባኤ የማድረግ የውዴታ ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡


በገንዘብ፣ በአዳራሽ እጦት፣ እንዲሁም በብዙ ፈተናዎች ፓርቲዎቹ በወቅቱ ጠቅላላ ጉባኤአቸውን ላለማድረጋቸው ምክንያት ሲያቀርቡ ይሰማል፡፡


በየወቅቱ የፖለቲከኞቹን ችግር በማየት ፋታ እንዲያገኙ በዝምታ የሚያልፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጽ/ቤት ለሁሉም ጊዜ አለው ይላል፡፡


የኔነህ ሲሳይ







 
 
 

Recent Posts

See All
የሐምሌ 18 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ስፔን በስፔኗ ርዕሰ ከተማ ማድሪድ አቅረቢያ ነዋሪዎች በመዛመት ላይ በሚገኘው ከባድ የሰደድ እሳት ምክንያት ለቅቀው እንደወጡ ታዘዙ፡፡ የማድሪድ ምዕራባዊ ክፍል አቅራቢያ የሰደድ እሳቱ በጣሙን ያየለበት እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ እስከ ትናንት ምሽትም ከ19 ሺህ በላይ ሰዎች ለቀው መውጣታቸው ተጠቅሷል፡፡ በስፔን ወቅታ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page