ነሐሴ 26 2017 - ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረች ጊዜ ለፈፀመችው በደል ካሣ የሚጠይቀው ቡድን ስራም ጀምሮ ነበር የት ደረሰ?
- sheger1021fm
- Sep 1
- 1 min read
እየተገባደደ ባለው ዓመት ከነገርናችሁ ወሬዎች መካከል ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረች ጊዜ ለፈፀመችው የተለያዩ ግፍ ካሣ እንዲከፈል ዘመቻ ሊጀመር መሆኑን የተመለከተ አንዱ ነው፡፡
በአለም አቀፍ ደረጃ በተከለከለ የመርዝ ጋዝ ህዝብ ላይ የደረሰውን አሰቃቂ ጭፍጨፋ ጨምሮ እስከ ዘረፋቸው ቅርስና ሌላም በደል ካሣ የሚጠይቀው ቡድን መረጃ የማሰባሰብ ስራም ጀምሮ ነበር፡፡ የት ደረሰ? ብለን ጠይቀናል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ……
ምንታምር ፀጋው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s








