top of page

ነሐሴ 17፣2015 - በኢትዮጵያ እንደ ትራኮማ ያሉ ሕመሞች ብዙ ዜጎችን እየጎዱ ነው ተባለ

  • Aug 23, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ በንፅህና ጉድለት ምክንያት የሚመጡ እንደ ትራኮማ ያሉ ሕመሞች መከላከል ላይ በቂ ስራ ባለመከወኑ ብዙ ዜጎችን እየጎዱ ነው ተባለ፡፡


በአፍሪካ ሀገራት በትራኮማና ሌሎች ሀሩራማ በሽታዎች መከላከል ላይ የሚመክር ጉባኤ ኢትዮጵያ ላይ እየተካሄደ ነው፡፡


ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page