top of page

ነሀሴ 27 2017 - የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ወደ ተመረጡበት በአካባቢው በመሄድ የሚነሱ የህዝብ ጥያቄና ቅሬታዎችን ያሰባስባሉ

  • sheger1021fm
  • 25 minutes ago
  • 1 min read

የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ወደ ተመረጡበት በአካባቢው በመሄድ የሚነሱ የህዝብ ጥያቄና ቅሬታዎችን ያሰባስባሉ፡፡


ይህም በዓመት ሁለት ጊዜ የሚደረግ ነው፡፡


ለመሆኑ በተደጋጋሚ ከህዝብ ከሚነሱ ጥያቄዎች ምን ያክሉ ምላሽ አግኝተው ይሆን?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….

ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page