ነሀሴ 27 2017 - ''በታሪክ አጋጣሚ የሄደው የባህር በራችን አካሄዱም ህጋዊ አልነበረም’’
- sheger1021fm
- Sep 2
- 1 min read
‘’የባህር በር ፍላጎታችን እንዲሁም ለክብር ስለሆነ ሳይሆን የፈለግነው የህልውናችን ጉዳይ ስለሆነ በታሪክ አጋጣሚ የሄደው የባህር በራችን አካሄዱም ህጋዊ አልነበረም’’ ሲሉ የመከላከያ ሚኒስቴር የውጭ ግንኙነት ትብብር ዋና ዳይሬክተር ተናገሩ፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s








