top of page

ታህሳስ 19፣2017 - መንግስት ሀብቱን እንዴት ያብቃቃ?

  • sheger1021fm
  • Dec 28, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ያለባት የውጭ ሀገር ብድር ከአጠቃላይ ሀገራዊ ምርቷ 13.7 በመቶው ያህላል፡፡


የሀገር ቤቱ ብድር ሲደመርበት እዳው የጥቅል ሀገራዊ ምርቷን (GDP) 40 በመቶ ይይዛል፡፡


መንግስት ፕሮጀክቶችን ለመስራት፣ ለደመወዝና ብድር ለመክፈል መሰብሰብ ያለበት ገቢ የትሪሊዮን ወሰንን ማለፍ አለባት ብሎ የታክስ ዓይነት በላይ በላዩ ሆኗል፡፡


የፀጥታ ችግር፣ የሰዎች የመግዛት አቅም አለማደግ፣ ስራ አጥነት ሌሎች የኢኮኖሚው የጎን ውጋቶች ናቸው፡፡


ታዲያ እንዴት ተደርጎ ሀብትን አብቃቅቶ መዝለቅ ይቻላል?





ትዕግስት ዘሪሁን

Recent Posts

See All
ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ 

ታህሳስ 11/2018   ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡   የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ መልስ ለመስጠት አልፈቀደም።   ከመንግስት የሚቀርበውን ድጋፍ ለተፈናቃዮች የሚያከፋፍለውና ሌሎች ስራዎችን የሚሰራው በመንግስት የተቋቋመ ኮሚ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page