በሀገር ውስጥ ላቦራቶሪዎች ጥራታቸው መፈተሽ የማይችሉ ምርቶች ከመነሻ ሀገር የጥራት ማረጋገጫ ይዘው እንደመጡ ከውሳኔ ተደርሷል፡፡
- sheger1021fm
- 1 day ago
- 1 min read
ታህሳስ 27/2018
በሀገር ውስጥ ላቦራቶሪዎች ጥራታቸው መፈተሽ የማይችሉ ምርቶች ከመነሻ ሀገር የጥራት ማረጋገጫ ይዘው እንደመጡ ከውሳኔ ተደርሷል፡፡
ጀነሬተሩ፣ የልብስ ማጠቢያ ማሽን እና ሌላውም በዚህ የፍተሻ ሥርዓት እንዲያልፍ ተወስኗል፡፡
ይህ ደግሞ ተከልሶ የመጣ ፣ ሥርዓት ፣ ከአስመጪዎች በኩል ግን የሚነሳበት ጥያቄ አለ፡፡
ለመሆኑ አሰራሩ ተግባራዊ የሚሆነው እንዴት ነው? ያስፈለገውስ ለምን ይሆን?
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…..
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1
Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1








