የኢትዮጵያ የቆዳ ምርት በሀገር ቤት ከበፊቱ በተሻለ ገበያ እያገኘ መሆኑ ተሰማ፡፡
የዲዛይን እና የጥራት ችግሮች መኖራቸውን ግን ሸማቾች ይናገራሉ፡፡
መንግስት ደግሞ ፋብሪካዎቹ ያለባቸውን የግብዓት እጥረት ለማቃለል እንዲሰራ ተጠይቋል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il