top of page

የነሐሴ 23፣2015 ''መንግስት በገንዘባችን ሲጠቀም ቆይቶ ቦታ ሊሰጥ ሲል በሚል አግዶናል''

  • Aug 29, 2023
  • 1 min read

በአዲስ አበባ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለማሻሻል በተለያየ ጊዜ ለጋራ መኖሪያ ቤት ምዝገባ ተካሂዷል፡፡


በ2005 ለ40/60 እና 20/80 ቤቶች ከተመዘገቡት መካከል አቅም ያላቸው በማህበር ተደራጅተው መንግስት በሚያቀርበው መሬት ላይ በማህበር ቤት እንዲገቡ ማስታወቂያ መውጣቱም አይዘነጋም፡፡


የዛሬ 3 ዓመት ማስታወቂያ መውጣቱን ተከትሎ በማህበር የተደራጁም በርካቶች ናቸው፡፡


ከመካከላቸው ላለፈው 10 ዓመት ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ቁጠባ አስገብተን መንግስት በገንዘባችን ሲጠቀም ከቆየ በኋላ አሁን ቦታ ሊሰጥ ሲል በአረብ ሃገር የሚኖሩትን ጨምሮ ከኢትዮጵያ ውጭ የምትኖሩ ቁጠባው በዶላር መሆን አለበት በሚል አግዶናል ይላሉ፡፡


ቅሬታውን ይዘን የሚመለከታቸውንም ጠይቀናል፡፡


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

Recent Posts

See All
የሐምሌ 18 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ስፔን በስፔኗ ርዕሰ ከተማ ማድሪድ አቅረቢያ ነዋሪዎች በመዛመት ላይ በሚገኘው ከባድ የሰደድ እሳት ምክንያት ለቅቀው እንደወጡ ታዘዙ፡፡ የማድሪድ ምዕራባዊ ክፍል አቅራቢያ የሰደድ እሳቱ በጣሙን ያየለበት እንደሆነ ቢቢሲ ፅፏል፡፡ እስከ ትናንት ምሽትም ከ19 ሺህ በላይ ሰዎች ለቀው መውጣታቸው ተጠቅሷል፡፡ በስፔን ወቅታ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page