ሐምሌ 15 2017 - ጉዳያችን - የዘረመል ምህንድስና
- sheger1021fm
- Jul 22
- 1 min read
በዘረመል ምህንድስና ( #GMO ) የተሻሻለ ዘርን መጠቀም ለኢትዮጵያ ግብርና ጠቃሚ ነው ወይስ ጎጂ የሚለው ጥያቄ ዛሬም ያከራክራል።
ኢትዮጵያ ለተወሰኑት ዘሮች ይሁንታ ሰጥታ ብትጀምረውም ክርክሩ ግን እንዳለ ነው።
በዚህ ሀሳብ ዙሪያ የኢትዮጵያ ሳይንሰ አካዳሚ ባሰናዳው ዝግጅት ጉዳዩ ብዙ ተብሎበታል።
በሁለቱም ወገን ከተነሱ ሀሳቦች ከፊሉን መጥነን እናቀርባለን።

ፀደቀ አባተ(ዶ/ር) ሆም ግሮውን ቪዥን በተባለ ተቋም የሚሰሩ አንጋፋ የዘርፉ ተመራማሪ ናቸው።
ጥልዬ ፈይሳ(ፕ/ር) የባዮ ቴክኖሎጂና ሞሊኪዩላር ፕላንት ብሪዲንግ ተመራማሪ ናቸው።
በጉዳዩ ላይ የተለያየ ሀሳብ አላቸው፤ የእነሱን ሀሳብ ለማድመጥ…
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
Comments