top of page

ለብቻችን አደግን የሚሉት የኢትዮጵያ ባንኮች

  • Dec 9, 2023
  • 1 min read

በባንኮች የተቀማጭ ገንዘብ መጨመር እና መሰል መስፈርቶችን መሰረት በሚደረግ የፋይናንስ ዘርፉ ማደጉን መንግስት በተደጋጋሚ ተናግሯል፡፡


ባንኮችም በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ትርፍ ማግኘታቸውን ሲናገሩ ይደመጣል፡፡


ሸገር ያነጋገራቸው የምጣኔ ሐብት ባለሞያ በበኩላቸው ገንዘብ ሚናው ምርትና አገልግሎት እንዲቀላጠፍ በማገዝ ኢኮኖሚውም እንዲያድግ ማድረግ መሆኑን በመጥቀስ የዋጋ ግሽበቱና መሰል የኢኮኖሚ መመሳቀሎች ባሉበት ሁኔታ ባንኮች ለብቻቸው የሚያድጉበት ሁኔታ የለም ይላሉ፡፡


ንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
ዘንድሮ በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች 66 በመቶዎቹ ተማሪዎቻቸው ሙሉ በሙሉ የማለፊያ ነጥብ አምጥተዋል፡፡

ሰኔ 22/2018 ዘንድሮ በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች 66 በመቶዎቹ ተማሪዎቻቸው ሙሉ በሙሉ የማለፊያ ነጥብ አምጥተዋል፡፡ የከተማዋ ትምህርት ቢሮ በሰጠው መግለጫ ከመንግስት ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች 95 ነጥብ 8 በመቶ፤ ከግል ት/ቤት ተማሪዎች ደግሞ ከ99

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page