ጥር 9፣ 2015- ከአሮጌ መኪኖች የሚለቀቀው በካይ ጋዝ ገዳይ በሽታዎችን እንደሚያስከትል የጤና ሚኒስቴር በጥናት አረጋግጧል ተባለ
- sheger1021fm
- Jan 17, 2023
- 1 min read
ከአሮጌ መኪኖች የሚለቀቀው በካይ ጋዝ ገዳይ በሽታዎችን እንደሚያስከትል የጤና ሚኒስቴር በጥናት አረጋግጧል ተባለ፡፡
ይሁንና በኢትዮጵያ መኪኖች የሚለቁትን በካይ ጋዝ የሚለካ መሳሪያ የለም ተብሏል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments