top of page

ሐምሌ 25፣2015 - የሎሬት መላኩ ወረደ (ዶ/ር) የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ይፈፀማል

የኢትዮጵያን የዘረመል /ጂን/ ባንክ ያቋቋሙትና በዘረመል ጥናትና ምርምራቸው የሚታወቁት ሎሬት መላኩ ወረደ (ዶ/ር) የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ይፈፀማል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page