top of page

ነሐሴ 2፣2016 - የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ አዳዲስ መሪ ተሾመላቸው

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ አዳዲስ መሪ ተሾመላቸው።


ላለፋት ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣንን ሲመሩ የቆዩት ብሩክ ታዬ(ዶ/ር) ከነበሩበት የሀላፊነት ቦታ ተነስተዋል።


በምትካቸውም ሀና ተኸልቁ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣንን እንዲመሩ ተሹመዋል።

ብሩክ ታዬ(ዶ/ር)

ሀና ተኸልቁ


የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ሲመሩ የቆዩት አብዱራህማን ኢድታሂርም ከሀላፊነታቸው መነሳታቸው ተነግሯል።


ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን መሪነት የተነሱት ብሩክ ታዬ(ዶ/ር)፤ አብዱራህማን ኢድታሂርንን ተክተው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን እንዲመሩ ተሹመዋል ተብሏል



ማንያዘዋል ጌታሁን

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page