top of page

ታህሳስ 19፣ 2015በቀድሞው የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ልማት ኢንስቲትዩት ከመመሪያ ውጭ በተፈፀመ ግዥ እና በተለያዩ ግድፈቶች ከ173 ሚሊየን ብር


በቀድሞው የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ልማት ኢንስቲትዩት ከመመሪያ ውጭ በተፈፀመ ግዥ እና በተለያዩ ግድፈቶች ከ173 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ መደረጉ ተሰማ፡፡


ያለአግባብ ወጪ የተደረገው ገንዘብ እንዲመለስና በወቅቱ የነበሩ ሀላፊዎችም ተጠያቂ እንዲደረጉ ተጠይቋል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page