ታህሳስ 19፣ 2015በቀድሞው የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ልማት ኢንስቲትዩት ከመመሪያ ውጭ በተፈፀመ ግዥ እና በተለያዩ ግድፈቶች ከ173 ሚሊየን ብር
- sheger1021fm
- Dec 28, 2022
- 1 min read
በቀድሞው የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ልማት ኢንስቲትዩት ከመመሪያ ውጭ በተፈፀመ ግዥ እና በተለያዩ ግድፈቶች ከ173 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ መደረጉ ተሰማ፡፡
ያለአግባብ ወጪ የተደረገው ገንዘብ እንዲመለስና በወቅቱ የነበሩ ሀላፊዎችም ተጠያቂ እንዲደረጉ ተጠይቋል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
Kommentare