በትግራይ ክልል በምግብ እጥረት ምክንያት የሰው ሕይወት እያለፈ ነው ተባለJul 17, 20231 min readየአለም የምግብ ፕሮግራም የአሜሪካና የተራድኦ ድርጅት የሚያደርጉትን ድጋፍ ማቋረጣቸውን ችግሩን እንዳከፋው ተናግሩዋል፡፡የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ የሰው ሕይወት እያለፈ ነው ስለመባሉ የደረሰኝ መረጃ የለም ብሏል፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የአለም የምግብ ፕሮግራም የአሜሪካና የተራድኦ ድርጅት የሚያደርጉትን ድጋፍ ማቋረጣቸውን ችግሩን እንዳከፋው ተናግሩዋል፡፡የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ የሰው ሕይወት እያለፈ ነው ስለመባሉ የደረሰኝ መረጃ የለም ብሏል፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ጥር 15 2017 - ‘’ባንኮች ለኢንዱስትሪው ፋይናንስ ከማቅረብ ይልቅ የአጭር ጊዜ ትርፍ በሚያስገኙ በዘርፎች እንዳይቀጥሉ አሰራሩን መፈተሸ ያስፈለጋል’’ ሚኒስትር መላኩ አለበል
Comments