top of page

ሚያዝያ 15፣2016 - በቆቦ ከተማ አካባቢ የነበረ መጠለያ ፈርሶ ወደ ቀያቸው ተመለሱ ተብለናል ሲሉ ተፈናቃዮች ተናግረዋል

በራያ አላማጣ ዞን አካባቢ ከሰሞኑ በተፈጠረው ውጥረት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ለዳግም መፈናቀል መዳረጋቸው እየተነገረ ነው፡፡


ከሰሞኑ በቆቦ ከተማ አካባቢ የነበረ መጠለያ ፈርሶ ወደ ቀያቸው ተመለሱ ተብለናል ሲሉ ተፈናቃዮች ለሸገር ተናግረዋል፡፡


ተፈናቃዮቹ የምግብ እርዳታ እያገኘን ያለነው ከማህበረሰቡ ነው ይላሉ፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page