ጥር 5፣2017 - ጉዳያችን - የውሃ ሀብትና አጠቃቀምsheger1021fmJan 131 min readየውሃ ችግራችንን ለመፍታት አቅርቦትን የመጨመር አስፈላጊነትን ያክል ፍላጎታችን ላይስ መሰራት ያለበት ምንድን ነው? የዛሬው ጉዳያችን ይህንን ሀሳብ ይመለከታል፤ ማብራሪያውን የሚያቀርቡት የውሃ ምህንድስና ባለሞያው ተስፋዬ ያለው ናቸው።ማብራሪያውን ያድምጡ….0:00ቴዎድሮስ ወርቁ
በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ታህሳስ 6 2018 በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአካባቢው ቡሣ ጎኖፋ ወይም የእርዳታ ማስተባበሪያ በበኩሉ ድጋፍ እንዲቀጥል ለሚመለከተው የበላይ አካል ባሳውቅም ድጋፍ ግን ሊቀጥል አልቻለም
የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ የእዳና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽንን ከገንዘብ ሚ/ር ጋር በመሆን ግምገማ ለማካሄድ በጠራው ስብሰባ ላይ የተቋሙ የስራ ሃላፊዎች ሳይገኙ ቀሩ፡፡
Comments