ጥር 5፣2017 - ጉዳያችን - የውሃ ሀብትና አጠቃቀምJan 13, 20251 min readየውሃ ችግራችንን ለመፍታት አቅርቦትን የመጨመር አስፈላጊነትን ያክል ፍላጎታችን ላይስ መሰራት ያለበት ምንድን ነው? የዛሬው ጉዳያችን ይህንን ሀሳብ ይመለከታል፤ ማብራሪያውን የሚያቀርቡት የውሃ ምህንድስና ባለሞያው ተስፋዬ ያለው ናቸው።ማብራሪያውን ያድምጡ….0:00ቴዎድሮስ ወርቁ
ፖሊስ በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ማጭበርበር የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደለት፡፡ሚያዝያ 14/2018 ፖሊስ በ"ፊንቴክ" ኢንቨስትመንት ማጭበርበር የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደለት፡፡ ፖሊስ ተጨማሪ 14 ቀን ለምርመራ እንዲፈቀድለት ባለፈው አርብ በነበረው ችሎት ጠይቆ ለውሳኔ ፍርድ ቤቱ ለዛሬ ቀጥሮ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በ"ፊንቴክ"(Finte
Comments