top of page

በእራሳቸው ገንዘብ መገበያየትን እንደ መፍትሄ የሚያዩ የአፍሪካ ሀገራት በርክተዋል


የሸገር ልዩ ወሬ


ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለውጪው አለም ገበያ ከሚያቀርቡት የምርት ሽያጭ ገቢ በብዙ መጠን የበለጠ ወጪ በየዓመቱ እንደሚያወጡ ይነገራል፡፡


የውጪ ምንዛሪ እጥረቱም ከዓመት ዓመት አልላቀቃቸውም ያለ ችግር ሆኗል፡፡


አለም አቀፍ ጫናውን ለመቀነስ በእርስ በእርስ ገንዘብ መገበያየቱን እንደ አንድ መፍትሄ የሚያዩ የአፍሪካ ሀገራት መበርከታቸው እየተሰማ ነው፡፡


ያዋጣ ይሆን?



ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page