በአማራ ክልል ያለው ጦርነት አሁንም ያለ ሁነኛ መፍትሄ እንደቀጠለ ነው፡፡
- Aug 3
- 1 min read
ሐምሌ 27 2018

በአማራ ክልል ያለው ጦርነት አሁንም ያለ ሁነኛ መፍትሄ እንደቀጠለ ነው፡፡
ጦርነቱ ከቦታ ቦታ መጓጓዝን ፣ ግብርናን ፣ ትምህርትን ሌላውንም እያስተጓጎለ ይገኛል፡፡
የክልሉ መንግስት የፀጥታውን ሁኔታ “አንፃራዊ ሰላም” ሲል ገልፆታል፡፡
መሳሪያ ያነሱ አካላትን በሚመለከት በሀገራዊ ምክክሩ አጀንዳ ሆኖ መቅረቡ የአማራ ክልልን የጸጥታ ችግር ይፈታው ይሆን?
የክልሉ ፀጥታ ሁኔታስ አሁን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....
ያሬድ እንዳሻው
_edited.jpg)


Comments