top of page

ጥር 23፣2016 - ኢትዮጵያ ስደተኞችን በአግባቡ ማስተናገድ እንድትችል እርዳታ ሊደረግላት እንደሚገባ ተመድ አሳስቧል

የሱዳን ጦርነት ከተጀመረ በኋላ ከ100,000 በላይ ሰዎች ድንበር አቋርጠው ኢትዮጵያ ገብተዋል፡፡


ኢትዮጵያ በገፍ እየገቡ ያሉ የሱዳን ስደተኞችን በአግባቡ ማስተናገድ እንድትችል እርዳታ ሊደረግላት እንደሚገባ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድረጅት አሳስቧል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page