top of page

ጥር 22፣2016 - የሥነ - ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሌብነት በኢትዮጵያ የከፋ ደረጃ ላይ ደርሷል ሲል ተናገረ

በኢትዮጵያ ሌብነት ወይም ሙስና የከፋ ደረጃ ላይ ደርሷል ሲል የሥነ - ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተናገረ፡፡


የሙስና መከላከል ስራው በቂ ትኩረት አልተሰጠውም ሲልም ኮሚሽኑ አስረድቷል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page