ጥር 17፣ 2015- ከውጭ ተገዝተው የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ላይ እስከ 374 በመቶ የኤክሳይስ ታክስ እና ቀረጥ ይጣል ነበር
- sheger1021fm
- Jan 25, 2023
- 1 min read
ከውጭ ተገዝተው የሚገቡ ተሽከርካሪዎች ላይ እስከ 374 በመቶ የኤክሳይስ ታክስ እና ቀረጥ ይጣል ነበር፡፡
ተሻሽሎ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በቀረበው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ ላይ ግን በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል፡፡
በኤክሳይስ ታክሱ ላይ የተደረገው ማሻሻያ መንግስትን ከ5 ቢሊየን ብር በላይ አመታዊ ገቢ ያሳጣዋል ተብሏል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments