top of page

ግንቦት 7፣2016 - ኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህን ተግባራዊ ለማድረግ በምትከውነው ስራ የውጭ ሃገር ዜጎች እንደሚሳተፉ በፖሊሲው ላይ ሰፍሯል

ኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህን ተግባራዊ ለማድረግ በምትከውነው ስራ የውጭ ሃገር ዜጎች እንደሚሳተፉ በፖሊሲው ላይ ሰፍሯል፡፡


በልዩ ዐቃቢ ህግ ይሳተፋሉ የተባሉ የውጭ ዜጎችን በመምረጡ ሂደት ላይ ሰፍሯል፡፡


በልዩ አቃቢ ህግ ይሳተፋሉ የተባሉ የውጭ ዜጎችን በመምረጡ ሂደት ከውድቀታቸው የምትማርባቸውን፣ ከስኬታቸውም በጎ ልምድ የምታገኝላቸውን መርምራ መምረጥ መቻል እንዳለባትም ባለሙያዎች እየመከሩ ነው፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page