በምርምር የተገኙ የሰብል ዝርያዎችን ከውጪ እያስመጡ ለአርሶ አደሮች በሽያጭ የሚያቀርቡ ድርጅቶች በኢትዮጵያ አሉ።
ለመሆኑ በእነዚህ ድርጅቶች ከውጪ የሚገቡ ዝርያዎች ምን ያህል የኢትዮጵያን መልከዓ ምድር እና የአየር ንብረት ታሳቢ ያደረጉ ይሆኑ?
ዋጋቸውስ የሀገራችንን አርሶ አደር አቅም ከግምት ያስገባ ነው?
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il