top of page

ግንቦት 6፣2016 - ከውጪ የሚገቡ ዝርያዎች ምን ያህል የኢትዮጵያን መልከዓ ምድር እና የአየር ንብረት ታሳቢ ያደረጉ ይሆኑ?

በምርምር የተገኙ የሰብል ዝርያዎችን ከውጪ እያስመጡ ለአርሶ አደሮች በሽያጭ የሚያቀርቡ ድርጅቶች በኢትዮጵያ አሉ።


ለመሆኑ በእነዚህ ድርጅቶች ከውጪ የሚገቡ ዝርያዎች ምን ያህል የኢትዮጵያን መልከዓ ምድር እና የአየር ንብረት ታሳቢ ያደረጉ ይሆኑ?


ዋጋቸውስ የሀገራችንን አርሶ አደር አቅም ከግምት ያስገባ ነው?


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page