top of page

ግንቦት 14፣2016 - የጉምሩክ ኮሚሽን በኮንትሮባንድ የሚገባ ልብስ ብዙ ቢሆንም የተነገረውን ያህል አይደለም ብሏል

ኢትዮጵያዊያን ከሚለብሱት ልብስ 53 በመቶው በኮንትሮባንድ የሚገባ ብላሽ ነው ብሎ ከሰሞኑ ይፋ የተደረገ ጥናት ማሳየቱ ይታወሳል፡፡


ይህም መንግስት ማግኘት የነበረበትን 45 ሚሊዮን ዶላር በየአመቱ እንደሚያሳጣው ጥናቱ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡


የጉምሩክ ኮሚሽን በበኩሉ በኮንትሮባንድ የሚገባ ልብስ ብዙ ቢሆንም የተነገረውን ያህል ግን አይደለም ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page