top of page

ግንቦት 14፣2016 - የጉምሩክ ኮሚሽን በኮንትሮባንድ የሚገባ ልብስ ብዙ ቢሆንም የተነገረውን ያህል አይደለም ብሏል

  • sheger1021fm
  • May 22, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያዊያን ከሚለብሱት ልብስ 53 በመቶው በኮንትሮባንድ የሚገባ ብላሽ ነው ብሎ ከሰሞኑ ይፋ የተደረገ ጥናት ማሳየቱ ይታወሳል፡፡


ይህም መንግስት ማግኘት የነበረበትን 45 ሚሊዮን ዶላር በየአመቱ እንደሚያሳጣው ጥናቱ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡


የጉምሩክ ኮሚሽን በበኩሉ በኮንትሮባንድ የሚገባ ልብስ ብዙ ቢሆንም የተነገረውን ያህል ግን አይደለም ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡

ጥር 12/2018 የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር "ስራቸውን በአግባቡ አልሰሩም፣ ህግን አላከበሩም ፣ ኦዲት ሪፖርት ለዓመታት አላቀረቡም ፣ጠቅላላ ጉባዔም ወቅቱን ጠብቀው ማካሄድ አልቻሉም"በሚል ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ የቀድሞ ቦርድ አባላት ስራቸወን በአግባቡ ባለመ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page