በተለያዩ የትምህርት ደረጃ ላይ የሆኑና በስዕል ስራ ውስጥ ያሉ እድሜያቸው 18 እና ከዚያ በላይ የሆናቸው ሴት ሰዓሊያን፤ በዲጂታል አለም ስራዎቻቸው እንዲታይላቸው እድል መዘጋጀቱ ተነገረ፡፡
ይህም ለሴት ኢትዮጵያዊያን ሰዓሊያት መልካም ወሬ ነው ተብሏል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il