top of page

የነሐሴ 22፣2015 - የሱዳንን ጦርነት በመስጋት በርካታ ዜጎች ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እየገቡ ነው ተባለ


ጎረቤት ሱዳን ያለውን ጦርነት በመስጋት በርካታ የሀገሪቱ ዜጎች እና በእዚያ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየገቡ ነው ተባለ።


እስከ አሁን ጦርነቱን የሸሹ ከ47 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን እና የሱዳን ዜጎች ወደ ክልሉ መግባታቸውን ሠምተናል።


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page