top of page

ነሐሴ 1፣2015 - ወንጀል በሚፈፀሙት ላይ ተመጣጣኝ ቅጣት እየተጣለባቸው አይደለም ተባለ

በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ላይ ተመጣጣኝ ቅጣት አለመጣሉ ችግሩ እንዲደጋገም አድርጎታል ተባለ፡፡


በተለይ ድርጊቱ አዲስ አበባ ላይ ይበረታል ተብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page