top of page

ነሐሴ 1፣2015 - ወንጀል በሚፈፀሙት ላይ ተመጣጣኝ ቅጣት እየተጣለባቸው አይደለም ተባለ

በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ላይ ተመጣጣኝ ቅጣት አለመጣሉ ችግሩ እንዲደጋገም አድርጎታል ተባለ፡፡


በተለይ ድርጊቱ አዲስ አበባ ላይ ይበረታል ተብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page