top of page

ታህሳስ 3፣2016 - የሰላም ጥሪው ነፍጥ አንግቦ የሚንቀሳቀስ ቡድን ወደ ሰላማዊ ህይወት ለመመለስ በ 7 ቀን ውስጥ ወደ ማዕከል እንዲገባ የሚያዝ ነው

  • sheger1021fm
  • Dec 13, 2023
  • 1 min read

የአማራ ክልል ያስተላለፈው የሰላም ጥሪም ማንኛውም በክልሉ ነፍጥ አንግቦ የሚንቀሳቀስ ቡድን ወደ ሰላማዊ ህይወት ለመመለስ በ 7 ቀን ውስጥ አሳውቆ ወደ ተሃድሶ ማዕከል እንዲገባ የሚያዝ ነው፡፡


ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page