Dec 13, 20231 min readታህሳስ 3፣2016 - የሰላም ጥሪው ነፍጥ አንግቦ የሚንቀሳቀስ ቡድን ወደ ሰላማዊ ህይወት ለመመለስ በ 7 ቀን ውስጥ ወደ ማዕከል እንዲገባ የሚያዝ ነውየአማራ ክልል ያስተላለፈው የሰላም ጥሪም ማንኛውም በክልሉ ነፍጥ አንግቦ የሚንቀሳቀስ ቡድን ወደ ሰላማዊ ህይወት ለመመለስ በ 7 ቀን ውስጥ አሳውቆ ወደ ተሃድሶ ማዕከል እንዲገባ የሚያዝ ነው፡፡ምህረት ስዩምየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የአማራ ክልል ያስተላለፈው የሰላም ጥሪም ማንኛውም በክልሉ ነፍጥ አንግቦ የሚንቀሳቀስ ቡድን ወደ ሰላማዊ ህይወት ለመመለስ በ 7 ቀን ውስጥ አሳውቆ ወደ ተሃድሶ ማዕከል እንዲገባ የሚያዝ ነው፡፡ምህረት ስዩምየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ሐምሌ 19፣ 2016 - በአዲስ አበባ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ በተፈፀመው የትዳር ፍቺዎች ወደ 5,000 የሚጠጉ ህፃናት በፈረሰ ትዳር ውስጥ ይገኛሉ ተብሏል