top of page

ታህሳስ 29፣2016 - የጉዳቱን መጠን በተመለከተ ክልሉ እና የፌዴራል መንግስት የሚገልጹበት መንገድ የተለያየ ሆኗል

በትግራይ ክልል የተከሰተው ድርቅ በሰውና በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት እያስከተለ መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡


የጉዳቱን መጠን በተመለከተ ግን ክልሉ እና የፌዴራል መንግስት የሚገልጹበት መንገድ የተለያየ ሆኗል፡፡


የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ድርቁን በ1977 ከተከሰተውም የከፋ ነው ሲለው፤ የፌዴራል መንግስት ግን በእዚህ አይስማማም፡፡


ያሬድ እንዳሻው




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page