top of page

ሚያዝያ 9፣2016 - የቱሪስት ማረፊያዎች በጦርነት የፈረሱበት የአፋር ክልል የቱሪስት እንቅስቃሴ አንዲያንሰራራ እየሰራሁ ነው ብሏል

በግጭቶችና ጦርነቶች ምክንያት የኢትዮጵያ ቱሪዝም መቀዛቀዙ ይነገራል፡፡


ለ2 አመት በዘለቀው የሰሜኑ ጦርነት ምክንያት የቱሪስት ማረፊያዎች ሁሉ የፈረሱበት የአፋር ክልል የቱሪስት እንቅስቃሴ አንዲያንሰራራ እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


በዚህም በ8 ወራት ውስጥ ከሁለት ሺህ በላይ የውጭ ቱሪስቶች ጉብኝት አድርገዋል ተብሏል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page