እንደ የልብና የካንሰር ህክምና ያሉ አገልግሎቶች በጥቂት ተቋማት ብቻ የሚሰጡ በመሆናቸው በተለይ በገጠሩ አካባቢ ያለው ዜጋ ህክምና ለማግኘት በብዙ እንደሚንገላታ ይነገራል፡፡
ችግሩን ለማቃለል በ2 ቢሊየን ብር ወጭ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የማስፋፊያ ስራ በመከወን ላይ ነው ተባለ፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz