top of page

ህዳር 25፣2016 - እንደ የልብና የካንሰር ህክምና ያሉ አገልግሎቶች ህክምና ኮሌጅ የማስፋፊያ ስራ በመከወን ላይ ነው ተባለ

እንደ የልብና የካንሰር ህክምና ያሉ አገልግሎቶች በጥቂት ተቋማት ብቻ የሚሰጡ በመሆናቸው በተለይ በገጠሩ አካባቢ ያለው ዜጋ ህክምና ለማግኘት በብዙ እንደሚንገላታ ይነገራል፡፡


ችግሩን ለማቃለል በ2 ቢሊየን ብር ወጭ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የማስፋፊያ ስራ በመከወን ላይ ነው ተባለ፡፡


ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page