top of page

ጥቅምት 6፣2016 -በየመንደሩ በእንጨት፣ በገመድ የተጣሉ ኬላዎች ህጋዊ ነጋዴዎችን እየገፋ ነው ተባለ


በየመንገድ በየመንደሩ በእንጨት፣ በገመድ የተጣሉ ኬላዎች ህጋዊ ነጋዴዎችን እየገፋ ህገ ወጦችን እያበረቱ ነው ተባለ፡፡


የክልል የፀጥታ አስከባሪዎችም በየኬላው ሆነው ህጋዊው ነጋዴ እንደሚያዋክቡ የጉምሩክ ኮሚሽን ተናግሯል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page