top of page

ጥር 7፣2016 - የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት ድጋፍ እና ልማት ማህበርን እንደሚያግዝ የፌዴራል ፖሊስ ተናግሯል

በጡረታ የሚገለሉ የፖሊስ አባላትን ለመደገፍ የተቋቋመውን የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት ድጋፍ እና ልማት ማህበርን እንደሚያግዝ የፌዴራል ፖሊስ ተናግሯል፡፡


የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል የቀድሞ የሰራዊቱን አባላት ውለታ አንረሳም ብለዋል፡፡


ወንድሙ ሀይሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page