top of page

ጥር 7፣2016 - የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት ድጋፍ እና ልማት ማህበርን እንደሚያግዝ የፌዴራል ፖሊስ ተናግሯል

በጡረታ የሚገለሉ የፖሊስ አባላትን ለመደገፍ የተቋቋመውን የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰራዊት ድጋፍ እና ልማት ማህበርን እንደሚያግዝ የፌዴራል ፖሊስ ተናግሯል፡፡


የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል የቀድሞ የሰራዊቱን አባላት ውለታ አንረሳም ብለዋል፡፡


ወንድሙ ሀይሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Commentaires


bottom of page