Feb 11 min readጥር 23፣2016 - ሸራ ወጥረው የተለያዩ ንግድ ይሰሩ የነበሩ የ65,000 ነጋዴዎች ሱቅ ፈርሷልበአዲስ አበባ በጎዳናዎች ዳር ሸራ ወጥረው የተለያዩ ንግድ ይሰሩ የነበሩ የ65,000 ነጋዴዎች ሱቅ ፈርሷል፡፡ከመካከላቸው ህጋዊ ሆነው የተገኙት 9,000 ያህሉን ብቻ ነው ብሏል የደንብ ማስከበር ቢሮ፡፡ ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzswTiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
በአዲስ አበባ በጎዳናዎች ዳር ሸራ ወጥረው የተለያዩ ንግድ ይሰሩ የነበሩ የ65,000 ነጋዴዎች ሱቅ ፈርሷል፡፡ከመካከላቸው ህጋዊ ሆነው የተገኙት 9,000 ያህሉን ብቻ ነው ብሏል የደንብ ማስከበር ቢሮ፡፡ ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzswTiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
ሐምሌ 19፣ 2016 - በአዲስ አበባ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ በተፈፀመው የትዳር ፍቺዎች ወደ 5,000 የሚጠጉ ህፃናት በፈረሰ ትዳር ውስጥ ይገኛሉ ተብሏል