ጥር 23፣2016 - ሸራ ወጥረው የተለያዩ ንግድ ይሰሩ የነበሩ የ65,000 ነጋዴዎች ሱቅ ፈርሷልFeb 1, 20241 min readበአዲስ አበባ በጎዳናዎች ዳር ሸራ ወጥረው የተለያዩ ንግድ ይሰሩ የነበሩ የ65,000 ነጋዴዎች ሱቅ ፈርሷል፡፡ከመካከላቸው ህጋዊ ሆነው የተገኙት 9,000 ያህሉን ብቻ ነው ብሏል የደንብ ማስከበር ቢሮ፡፡ ፋሲካ ሙሉወርቅ0:00የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzswTiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
በአዲስ አበባ በጎዳናዎች ዳር ሸራ ወጥረው የተለያዩ ንግድ ይሰሩ የነበሩ የ65,000 ነጋዴዎች ሱቅ ፈርሷል፡፡ከመካከላቸው ህጋዊ ሆነው የተገኙት 9,000 ያህሉን ብቻ ነው ብሏል የደንብ ማስከበር ቢሮ፡፡ ፋሲካ ሙሉወርቅ0:00የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzswTiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments