top of page

ጥር 23፣2016 - ሸራ ወጥረው የተለያዩ ንግድ ይሰሩ የነበሩ የ65,000 ነጋዴዎች ሱቅ ፈርሷል

በአዲስ አበባ በጎዳናዎች ዳር ሸራ ወጥረው የተለያዩ ንግድ ይሰሩ የነበሩ የ65,000 ነጋዴዎች ሱቅ ፈርሷል፡፡


ከመካከላቸው ህጋዊ ሆነው የተገኙት 9,000 ያህሉን ብቻ ነው ብሏል የደንብ ማስከበር ቢሮ፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page