top of page

ጥር 15፣2016 - በውስጡ ያሉ ዝርዝሮች ይፋ ተደርገዋል፤ ዝርዝሮቹ ምን መሳይ ናቸው? እንዴትስ ባለመልኩ ይተገበራል?

በአዲስ አበባ በቱሪዝምና ሆቴል ስራ ላይ ከተሰማሩ ባለሙያዎች ውስጥ የመስተንግዶ አገልግሎት ከሚሰጡት ውስጥ አንዳንዶቹ የአለባበስ ሥርዓታቸው የኢትዮጵያን ባህል እና ወግ ያላከበረ ነው በሚል ይህንን የሚቆጣጠር እና የሚቀጣ ደንብ ተረቋል፡፡


ደንቡ ፀድቆ ስራ ላይ ባይውልም በውስጡ ያሉ ዝርዝሮች ግን ይፋ ተደርገዋል፤ ዝርዝሮቹ ምን መሳይ ናቸው? እንዴትስ ባለመልኩ ይተገበራል? ስንል ጠይቀናል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Kommentare


bottom of page