በአዲስ አበባ በቱሪዝምና ሆቴል ስራ ላይ ከተሰማሩ ባለሙያዎች ውስጥ የመስተንግዶ አገልግሎት ከሚሰጡት ውስጥ አንዳንዶቹ የአለባበስ ሥርዓታቸው የኢትዮጵያን ባህል እና ወግ ያላከበረ ነው በሚል ይህንን የሚቆጣጠር እና የሚቀጣ ደንብ ተረቋል፡፡
ደንቡ ፀድቆ ስራ ላይ ባይውልም በውስጡ ያሉ ዝርዝሮች ግን ይፋ ተደርገዋል፤ ዝርዝሮቹ ምን መሳይ ናቸው? እንዴትስ ባለመልኩ ይተገበራል? ስንል ጠይቀናል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Kommentare