top of page

የካቲት 4፣2016- ''ናይል ፔትሮሊየም'' ከ2 ዓመታት ማቋረጥ በኋላ የነዳጅ ውጤቶችን ከሱዳን ማምጣት ዳግም ሊጀምር መሆኑ ተሰምቷል

ቤንዚንን ጨምሮ የተለያየ የነዳጅ ውጤቶች ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ያመጣ የነበረው ናይል ፔትሮሊየም (Nile Petroleum) ከሁለት ዓመታት ማቋረጥ በኋላ ስራውን ደግሞ ሊጀምር መሆኑ ተሰምቷል፡፡


በተለይ ሲሊንደር ጋዝ (Cylinder gas) ከሁለት እስከ ሶስት ወር ባለ ጊዜ ውስጥ ማምጣት እንደሚጀምር ሰምተናል፡፡


ንጋቱ ሙሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page