የባንክ አገልግሎት በሰፊው የሌለበትን የገጠሩን አካባቢ የፋይናንስ ተጠቃሚ ለማድረግ ኤሌክትሮኒክ መላዎችን ስራ ላይ ማዋል የተሻለ ውጤት ያስገኛል ተባለ
- sheger1021fm
- Jun 29, 2023
- 1 min read
ሰኔ 7፣2015
የባንክ አገልግሎት በሰፊው የሌለበትን የገጠሩን አካባቢ የፋይናንስ ተጠቃሚ ለማድረግ ኤሌክትሮኒክ መላዎችን ስራ ላይ ማዋል የተሻለ ውጤት ያስገኛል ተባለ፡፡
በየገጠሩ ትንንሽ ሱቆችን በመክፈት ገበሬው በኤሌክትሮኒክ መላ እንዲቆጥብ ብድር እንዲያገኝና ሌላም የፋይናንስ አገልግሎቶች ተጠቃሚ ለማድረግ መስራት ያሻል ተብሏል ፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments