top of page

የባንክ አገልግሎት በሰፊው የሌለበትን የገጠሩን አካባቢ የፋይናንስ ተጠቃሚ ለማድረግ ኤሌክትሮኒክ መላዎችን ስራ ላይ ማዋል የተሻለ ውጤት ያስገኛል ተባለ


ሰኔ 7፣2015


የባንክ አገልግሎት በሰፊው የሌለበትን የገጠሩን አካባቢ የፋይናንስ ተጠቃሚ ለማድረግ ኤሌክትሮኒክ መላዎችን ስራ ላይ ማዋል የተሻለ ውጤት ያስገኛል ተባለ፡፡


በየገጠሩ ትንንሽ ሱቆችን በመክፈት ገበሬው በኤሌክትሮኒክ መላ እንዲቆጥብ ብድር እንዲያገኝና ሌላም የፋይናንስ አገልግሎቶች ተጠቃሚ ለማድረግ መስራት ያሻል ተብሏል ፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page